መካከለኛ የስትራክቸራል መሀንዲስ

May 2, 2024
16,656 Birr / month
Urgent

Job Overview

  • Date Posted
    May 2, 2024
  • Working Region
  • Offered Salary
    16,656 Birr / month
  • Expiration date
    --
  • Minimum Experience
    2 Years
  • Education level needed
    Bachelor Degree

Job Description

ቂርቆስ ክፍለ ከተማ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዋና መ/ቤት በስተጀርባ 150 ሜትር ገባ ብሎ, Addis Ababa , Ethiopia

JOB REQUIREMENT

አግባብነት ያለው የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ:

በሲቪል ምህንድስና የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት፣
በሙያው ቢያንስ 2 /ሁለት/ ዓመት አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ላት፣
ከሚመለከተው መ/ቤት የGE (Graduate Engineer) የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት (የምስክር ወረቀት) ያለው/ላት፣
ደመወዝ:16,656.00

ብዛት:1

የሥራ  ቦታ: አዲስ አበባ   ዋናው መ/ቤት

HOW TO APPLY

በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር (10) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ያላችሁን የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ የሰው ሃብት ልማት አስተዳደር ቡድን በአካል በመቅረብ ወይም የምትወዳደሩበትን የስራ መደብ በመግለጽ PDF file hradmdev.t@dcde.gov.et በመላክ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ማሳሰቢያ፡-

ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
የመመዝገበያ ቦታ፡- በአዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዋና መ/ቤት በስተጀርባ 150 ሜትር ገባ ብሎ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት ዋና መ/ቤት የሰው ሃይል አስተዳደርና ልማት ቡድን በአካል በመቅረብ ወይም

የምትወዳደሩበትን የስራ መደብ እና የስራ ቦታ በመግለጽ PDF file hardmdev.t@dcde.gov.et