መካከለኛ ኳንቲቲ ሰርቬየር

May 2, 2024
15,000 Birr - 20,000 Birr / month
Urgent

Job Overview

  • Date Posted
    May 2, 2024
  • Working Region
  • Offered Salary
    15,000 Birr - 20,000 Birr / month
  • Expiration date
    --
  • Minimum Experience
    2 Years, 3 Years
  • Gender
    Female encouraged but male can also apply
  • Education level needed
    Certificate IV, Bachelor Degree
  • Career Level
    Moderate

Job Description

ቂርቆስ ክፍለ ከተማ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዋና መ/ቤት በስተጀርባ 150 ሜትር ገባ ብሎ, Addis Ababa , Ethiopia

JOB REQUIREMENT

አግባብነት ያለው የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ:

በሲቪል ምህንድስና ወይም በኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ማኔጅመንት የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ከቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋም የደረጃ 4 ሰርተፊኬት ያለው/ያላት፣
በሙያው ቢያንስ 2 ወይም 4 ዓመት አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ያላት፣
ከሚመለከተው መ/ቤት የGE/AE (Graduate Engineer/Associate Engineer I) የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ፈቃድ ያለው/ያላት፣
ለቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና (COC) ያለው/ላት፣
ደመወዝ:16,656.00

ብዛት:1

የሥራ  ቦታ: አዲስ አበባ   ዋናው መ/ቤት

HOW TO APPLY

በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር (10) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ያላችሁን የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ የሰው ሃብት ልማት አስተዳደር ቡድን በአካል በመቅረብ ወይም የምትወዳደሩበትን የስራ መደብ በመግለጽ PDF file hradmdev.t@dcde.gov.et በመላክ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ማሳሰቢያ፡-

ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
የመመዝገበያ ቦታ፡- በአዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዋና መ/ቤት በስተጀርባ 150 ሜትር ገባ ብሎ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት ዋና መ/ቤት የሰው ሃይል አስተዳደርና ልማት ቡድን በአካል በመቅረብ ወይም

የምትወዳደሩበትን የስራ መደብ እና የስራ ቦታ በመግለጽ PDF file hardmdev.t@dcde.gov.et

Field of Studies
በሲቪል ምህንድስና ወይም በኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ማኔጅመንት የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ከቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋም የደረጃ 4 ሰርተፊኬት ያለው/ያላት፣