መካከለኛ ኤሌክትሪካል መሀንዲስ

Filled
May 2, 2024
15,000 Birr - 20,000 Birr / month

Job Overview

  • Date Posted
    May 2, 2024
  • Working Region
  • Offered Salary
    15,000 Birr - 20,000 Birr / month
  • Expiration date
    --
  • Minimum Experience
    2 Years
  • Education level needed
    Bachelor Degree

Job Description

ቂርቆስ ክፍለ ከተማ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዋና መ/ቤት በስተጀርባ 150 ሜትር ገባ ብሎ, Addis Ababa , Ethiopia

JOB REQUIREMENT

አግባብነት ያለው የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ:

በኤሌክትሪካል ምህንድስና የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት፣
በሙያው ቢያንስ 2 ዓመት አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ያላት፣
ከሚመለከተው መ/ቤት የGE (Graduate Engineer) የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት (የምስክር ወረቀት) ያለው/ላት፣
ደመወዝ:16,656.00

ብዛት:1

የሥራ  ቦታ: አዲስ አበባ   ዋናው መ/ቤት

HOW TO APPLY

በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር (10) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ያላችሁን የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ የሰው ሃብት ልማት አስተዳደር ቡድን በአካል በመቅረብ ወይም የምትወዳደሩበትን የስራ መደብ በመግለጽ PDF file hradmdev.t@dcde.gov.et በመላክ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ማሳሰቢያ፡-

ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
የመመዝገበያ ቦታ፡- በአዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዋና መ/ቤት በስተጀርባ 150 ሜትር ገባ ብሎ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት ዋና መ/ቤት የሰው ሃይል አስተዳደርና ልማት ቡድን በአካል በመቅረብ ወይም

የምትወዳደሩበትን የስራ መደብ እና የስራ ቦታ በመግለጽ PDF file hardmdev.t@dcde.gov.et