ከፍተኛ ሳኒተሪ መሀንዲስ

May 2, 2024
20,380 Birr / month

Job Overview

  • Date Posted
    May 2, 2024
  • Working Region
  • Offered Salary
    20,380 Birr / month
  • Expiration date
    --
  • Minimum Experience
    4 Years
  • Gender
    Female encouraged but male can also apply
  • Education level needed
    Bachelor Degree

Job Description

ቂርቆስ ክፍለ ከተማ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዋና መ/ቤት በስተጀርባ 150 ሜትር ገባ ብሎ, Addis Ababa , Ethiopia

JOB REQUIREMENT

አግባብነት ያለው የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ:

በሲቪል ምህንድስና ወይም ዋተር ሳፕላይ እና ኢንቫይሮመንት ምህንድስና ወይም መስኖ ምህንድስና ወይም ሃይድሮሊክ ምህንድስና የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት፣
በሙያው ቢያንስ 4 ዓመት አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ላት፣
ከሚመለከተው መ/ቤት የPSNE (Professional Sanitary Engineer) የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት (የምስክር ወረቀት) ያለው/ላት፣
ደመወዝ:20,380.00

ብዛት:1

የሥራ  ቦታ: አዲስ አበባ   ዋናው መ/ቤት

HOW TO APPLY

በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር (10) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ያላችሁን የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ የሰው ሃብት ልማት አስተዳደር ቡድን በአካል በመቅረብ ወይም የምትወዳደሩበትን የስራ መደብ በመግለጽ PDF file hradmdev.t@dcde.gov.et በመላክ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ማሳሰቢያ፡-

ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
የመመዝገበያ ቦታ፡- በአዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዋና መ/ቤት በስተጀርባ 150 ሜትር ገባ ብሎ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት ዋና መ/ቤት የሰው ሃይል አስተዳደርና ልማት ቡድን በአካል በመቅረብ ወይም

የምትወዳደሩበትን የስራ መደብ እና የስራ ቦታ በመግለጽ PDF file hardmdev.t@dcde.gov.et

Field of Studies
በሲቪል ምህንድስና ወይም ዋተር ሳፕላይ እና ኢንቫይሮመንት ምህንድስና ወይም መስኖ ምህንድስና ወይም ሃይድሮሊክ ምህንድስና የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት፣